ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተክርስትያን ምድብ ፪ 040224

ሥርዓተ ቤተክርስትያን ምድብ ፪ 040224

9th - 12th Grade

11 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 2

6th - 12th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

5th - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ምጽዋት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ምጽዋት ምድብ 2

5th - 8th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ሥ/ቤ ምድብ ፪

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ሥ/ቤ ምድብ ፪

6th - 12th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

12 Qs

 ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

9th - 12th Grade

11 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፪

6th - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

Assessment

Quiz

Religious Studies

6th - 12th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 7+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

በቤተ ክርስቲያን ምሳሌያዊ አስተምሮ ቅዱሳን መጽሕፍት -------------አትሮንስ ደግሞ--------ምሳሌ ናቸው።

የመላእክት እና የእመቤታችን።

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እና እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም።

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

Media Image

እዚህ ፎቶ ላይ የምታዩት ንዋያተ ቅድሳት ጥቀሱ።

አትሮንስ እና ቅዱሳን መጻሕፍት ።

ደውል

ሻማ እና መቅረዝ።

የተዘረጋ ጥላ እና ድባብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

"አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል። የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና በበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል" የሚለውን ምን ላይ እናገቸዋለን።

ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፳፮

ሁለተኛው ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፲፬-፲፯

ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፴፱ ቁጥር ፩

ሉቃስ ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲፩

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ልብሰ ተክህኖ(የካህናት ልብስ) አሰራሩ መሠረቱ ምንድን ነው?

ሰዎች የተመቻቸውን።

እግዚአብሔር ለሙሴ እንዳዘዘው።

ምንም መሠረት የለውም።

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲነበብ ከምታውቋቸው ቅዱሳን መጻሕፍት እነማን ናቸው።

ተአምረ ማርያም

መጽሐፍ ቅዱስ

ድርሳነ ሚካኤል

መዝገብ ጸሎት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

ይህ ንዋየ ቅድሳት ምሳሌ ምንድን ነው።

ጲላጦስ "እኔ ከደሙ ንጹሕ ነኝ" ብሎ የታጠበበት።

እግዚአብሔር የሚገለጥበት ዓምድ ደመና።

የመጥምቁ ዮሐንስ ስብከት።

የጌታችን አዳም ወዴት ነው የሚለውን የማንቂያ ቃል።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ዛሬ ከተማርናቸው ንዋያተ ቅድሳት ውስጥ የሻማ፣መቅረዝ እና ጧፍ ምሳሌነታቸው የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፣እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና መላእክት ነው።

እውነት(ትክክል)

ውሸት(ሐሰት)