ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - እመቤታችን ሆይ ጸሎት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - እመቤታችን ሆይ ጸሎት ምድብ ሁለት

5th - 12th Grade

5 Qs

የአማርኛ ፊደል መማሪያ (ምድብ ፪)

የአማርኛ ፊደል መማሪያ (ምድብ ፪)

5th - 11th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 2

6th - 12th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

12 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -ጸሎት ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -ጸሎት ምድብ ፪

6th Grade

10 Qs

 ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

9th - 12th Grade

11 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የእግዚአብሔር አንድነት እና ሦስትነት ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ቅዱሳን መላእክት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ቅዱሳን መላእክት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

Assessment

Quiz

Religious Studies

6th - 12th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 7+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

በቤተ ክርስቲያን ምሳሌያዊ አስተምሮ ቅዱሳን መጽሕፍት -------------አትሮንስ ደግሞ--------ምሳሌ ናቸው።

የመላእክት እና የእመቤታችን።

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እና እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም።

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

Media Image

እዚህ ፎቶ ላይ የምታዩት ንዋያተ ቅድሳት ጥቀሱ።

አትሮንስ እና ቅዱሳን መጻሕፍት ።

ደውል

ሻማ እና መቅረዝ።

የተዘረጋ ጥላ እና ድባብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

"አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል። የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና በበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል" የሚለውን ምን ላይ እናገቸዋለን።

ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፳፮

ሁለተኛው ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፲፬-፲፯

ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፴፱ ቁጥር ፩

ሉቃስ ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲፩

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ልብሰ ተክህኖ(የካህናት ልብስ) አሰራሩ መሠረቱ ምንድን ነው?

ሰዎች የተመቻቸውን።

እግዚአብሔር ለሙሴ እንዳዘዘው።

ምንም መሠረት የለውም።

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲነበብ ከምታውቋቸው ቅዱሳን መጻሕፍት እነማን ናቸው።

ተአምረ ማርያም

መጽሐፍ ቅዱስ

ድርሳነ ሚካኤል

መዝገብ ጸሎት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

ይህ ንዋየ ቅድሳት ምሳሌ ምንድን ነው።

ጲላጦስ "እኔ ከደሙ ንጹሕ ነኝ" ብሎ የታጠበበት።

እግዚአብሔር የሚገለጥበት ዓምድ ደመና።

የመጥምቁ ዮሐንስ ስብከት።

የጌታችን አዳም ወዴት ነው የሚለውን የማንቂያ ቃል።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ዛሬ ከተማርናቸው ንዋያተ ቅድሳት ውስጥ የሻማ፣መቅረዝ እና ጧፍ ምሳሌነታቸው የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፣እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና መላእክት ነው።

እውነት(ትክክል)

ውሸት(ሐሰት)