የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክለሣ ጥያቄ ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክለሣ ጥያቄ ምድብ ሁለት

5th - 10th Grade

13 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ምድብ ፪  አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፪ አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

6th - 12th Grade

10 Qs

 ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

ሥርዓተ ጸሎት (ምድብ ፪)

9th - 12th Grade

11 Qs

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

3rd - 12th Grade

8 Qs

መጻጒዕ ምድብ ፩

መጻጒዕ ምድብ ፩

6th - 8th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

9 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት / የአዳምና የሔዋን ታሪክ  ምድብ ፪ ( 2 )

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት / የአዳምና የሔዋን ታሪክ ምድብ ፪ ( 2 )

4th - 5th Grade

15 Qs

የአማርኛ ፊደል መማሪያ (ምድብ ፪)

የአማርኛ ፊደል መማሪያ (ምድብ ፪)

5th - 11th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

5th - 10th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክለሣ ጥያቄ ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክለሣ ጥያቄ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 10th Grade

Easy

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

13 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

የዓለም ሕዝብ ጣዖትን በሚያመልክበት ዘመን እግዚአብሔርን ብቻ ያመልኩ የነበሩት ሀገሮች እነማን ናቸው? ሩ፡፡

ሀ) ግብጽ እና ጣሊያን

ለ) ግሪክ እና ሮማኒያ

ሐ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ

መ) ኢትዮጵያ እና እስራኤል

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

ከሰባው ሊቃናት መካከል ብሉይ ኪዳንን ከእብራይስጥ ወደ ጽርዕ /ግሪክ) የተረጎመ አባት ማን ይባላል?

ሀ) አረጋዊው ስምዖን

ለ) ቅዱስ ዳዊት

ለ) ንጉሥ ሶሎሞን

መ) ቅዱስ ያሬድ

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን(የጰንጠቆስጤ፣ የጰራቅሊጦስ ዕለት) የመንፈስ ቅዱስ መውረድ __________ ተመሠረተ፡፡

ለ) የክርስቲያኖች አንድነት

ለ) ቤተ ክርስቲያን

ሐ) ምንም አልተደረገም

መ) መልስ የለም

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

በአይሁዳውያን እና በሳምራውያን መካከል የነበረውን ጠብ ማን አስወገደው?

ሀ) ነቢዩ ኢሳያስ

ለ) ቅዱስ ጴጥሮስ

ሐ) ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ

መ) መልስ የለም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

መቶ ሃያ ቤተሰቦች ማንን ይወክላሉ

ሀ) የክርስቲያኖች አንድነትን

ለ) ቤተ ክርስቲያንን

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) ማንንም አይወክሉም

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ከተቀበሉ በኋላ ምን አደረጉ

ሀ) አስተማሩ

ለ) በልዩ ልዩ ቋናቋ የእግዚአብሔርን ክብር ይናገሩ ጀመር

ሐ) አጠመቁ

መ) ሁሉም ምልስ ናቸው

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • Ungraded

ለክርስትና መስፋፋት ምክንያት ከሆኑት ወስጥ

ሀ) የቅዱሳን ሐዋርያት እየዞሩ በሀገሩ ሁሉ ማስተማር

ለ) የተአምራት መኖር

ሐ) የሰማዕታት ሞት

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

Create a free account and access millions of resources

Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports
or continue with
Microsoft
Apple
Others
By signing up, you agree to our Terms of Service & Privacy Policy
Already have an account?