ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2
Quiz
•
Religious Studies
•
7th - 12th Grade
•
Medium
Debre Genet Kidist Selassie
Used 1+ times
FREE Resource
8 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ከእውቀት ሁሉ ትልቁ እና ዋነኛው እውቀት የቱ ነው?
ብዙ መጽሐፍት ማንበብ
ስለ ተፈጥሮ ሳይንስ ማወቅ
እግዚአብሔርን ማወቅ
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በሃይማኖት ማደግና መጽናት ጥቅሞች የትኞቹ ናቸው?
ሙሉ ሰው ያደርጋል።
እንደ ሦስቱ ህፃናት በሰማይም በምድርም ክብርን ያሰጣል ።
ከአለማዊ ትምህርት ወደኃላ ያስቀራል።
ጥቅምም ጉዳትም የለውም።
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጥበብ መጀመሪያ ___________ነው። መዝ110(111) ቁ 10
እግዚአብሔርን ማመን
እግዚአብሔርን መፍራት
እግዚአብሔርን ማመስገን
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን ምን ተማርን?
ከምንም ነገር በላይ እግዚአብሔርን የመፍራት ጥበብ እንደሚያስፈልገን።
እግዚአብሔር የጠየቅነው በጎ ነገር አብዝቶ እንደሚሰጠን ።
የጸሎትን ጥቅም እና ኃይል።
ሁሉም
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከሦስቱ ህፃናት ምን ተማርን?
በሃይማኖት መጽናት።
የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መጠበቅ።
እግዚአብሔርን መውደድ/ እግዚአብሔር ማወቅ
ሁሉም መልስ ነው።
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ሦስቱ ህፃናት በሃይማኖት በመጽናታቸው፤ እግዚአብሔርን የሚያውቁ እና ትዕዛዙን የሚጠብቁ በመሆናቸው ምን አገኙ።
ከንጉሱ ናቡከደነጾር ምድራዊ ሹመት እና ከእግዚአብሔር ሰማያዊ ጸጋ።
ንጉሡ ናቡከደነጾር በነሱ ምክንያት እግዚአብሔርን አመነ።
ንጉሡ ናቡከደነጾር ህዝቡ ጣኦት በማምለክ እንዲቀጥል አወጀ።
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ንጉሱ ናቡከደነጾር ሶስቱን ህፃናት ከሌሎች ሰዎች ለይቶ የመረጣቸው ለምንድን ነው?
አስተዋዮች ስለነበሩ።
ከእግዚአብሔር የተሰጣቸው ብዙ ጥበብና እውቀት ስለነበራቸው።
ጣዖት ያመልኩ ስለነበር።
የባቢሎን ሀገር ሰዎች ስለነበሩ።
8.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
ሶስቱ ህፃናት ከሀገራቸው ከኢየሩሳሌም በምርኮ ከመጡ በኋላ የሚኖሩበት ባቢሎን እግዚአብሔርን የማያምኑ ሰዎች የሚኖሩበት ሀገር ስለሆነ እነሱም እንደ ባቢሎን ሰዎች እግዚአብሔርን የማያመልኩ፣ የማይጾሙ እና የማይጸልዩ ልጆች ሆነው ነበር።
እውነት
ሀሰት
Similar Resources on Wayground
Popular Resources on Wayground
10 questions
Ice Breaker Trivia: Food from Around the World
Quiz
•
3rd - 12th Grade
20 questions
MINERS Core Values Quiz
Quiz
•
8th Grade
10 questions
Boomer ⚡ Zoomer - Holiday Movies
Quiz
•
KG - University
25 questions
Multiplication Facts
Quiz
•
5th Grade
22 questions
Adding Integers
Quiz
•
6th Grade
20 questions
Multiplying and Dividing Integers
Quiz
•
7th Grade
10 questions
How to Email your Teacher
Quiz
•
Professional Development
15 questions
Order of Operations
Quiz
•
5th Grade
