ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

6th - 12th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

7th - 12th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (መንፈሳዊ አገልግሎት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (መንፈሳዊ አገልግሎት) ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ነገረ ማርያም ክፍል ፪ እና ወቅትና ምስጋና ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ነገረ ማርያም ክፍል ፪ እና ወቅትና ምስጋና ምድብ 2

6th - 12th Grade

7 Qs

Understanding God's Name and Its Power

Understanding God's Name and Its Power

7th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

5 Qs

ምድብ ፪  አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፪ አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

6th - 12th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

Assessment

Quiz

Religious Studies

6th - 12th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጸሎት የሚለው ቃል የምን ቃል ነው?

የግዕዝ

የአማርኛ

የግሪክ

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የጸሎት ጥቅም ምንድን ነው?

ለምስጋና (እግዚአብሔር ስላደረገልን እና ስለሚያደርግን ምስጋና የምናቀርብበት)

ለልመና (የሚያስፈልገንን ከእግዚአብሔር የምንጠይቅበት)

በተቸገርን ሰዓት ብቻ እግዚአብሔር እርዳታ የምንጠይቅበት።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጸሎት ከማድረጋችን በፊት በውስጣችን የሚያስፈልጉን ነገሮች ምን ምን ናቸው?

እምነት

ተስፋ

ፍቅር

ሁሉም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በጸሎት ጊዜ መደረግ ያለባቸው ሥርዓቶች የትኞቹ ናቸው?

ቀጥ ብሎ መቆም

አክብሮትና በፍርሀት መቆም

በማማተብ ጸሎት መጀመር

ጸሎት ምንም ሥርዓት የለውም

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በልጅነቱ ሲነግሥ(ንጉስ ሲሆን) አስተዋይ ልቡና ስጠኝ ብሎ የጸለየው እና ከእግዚአብሔር ጥበብ እና ማስተዋል የተሰጠው ንጉስ ማን ነው?

ዮናስ

ሙሴ

ሰሎሞን

መልስ የለም

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዓሣ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ እግዚአብሔር የጸለየ ማን ነው?

ሙሴ

ዮናስ

ሰሎሞን

መልስ የለም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከጸሎት አይነቶች ውስጥ በአንድ ቤት ውስጥ በአንድ ላይ የሚኖሩ ሰዎች የሚጸልዩት ጸሎት ምን ይባላል።

የቤተሰብ ጸሎት

የግል ጸሎት

የማህበር ጸሎት

8.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ምግብ ከመመገብ በፊት ጸሎት ያስፈልጋል? ለምን?

አዎ/ምግቡ የተባረከ እንዲሆን።

አዎ/የምንመገበው ስለሰጠን እግዚአብሔርን ለማመስገን።

አይ/የጠዋት ጸሎት ካረግን ከምግብ በፊት መጸለይ አያስፈልግም።