የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

9 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

5th - 10th Grade

10 Qs

ምድብ ፪  አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፪ አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

6th - 12th Grade

10 Qs

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

3rd - 12th Grade

8 Qs

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 2

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት(ጸሎተ ሃይማኖት) ምድብ 2

ትምህርተ ሃይማኖት(ጸሎተ ሃይማኖት) ምድብ 2

4th - 12th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

5 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 9th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በአይሁድና በሳምራውያን መካከል የነበረው ጠብ ምን ነበር?

ሀ) ሳምራውያን ከብሉይ ኪዳን አምስቱን የሙሴን መጻሕፍት ብቻ ስለሚቀበሉ እና ትንሣኤ ሙታን የለም ብለው ስለሚያምኑ

ለ) አይሑድ ትንሣኤ ሙታን የለም ብለው ስለማያምኑ

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) ምልሱ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እውነተኛይቱን የከርስትናን ሃይማኖት የመሠረተልን ማን ነው?

ሀ) ሐዋርያት

ለ) የጌታ ደቀመዛሙርት

ሐ) ነቢያት

መ) መልሱ አልተሰጠም

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን (የጰንጠቆስጤ ወይም የጰራቅሊጦስ ዕለት) መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ የመጀመሪያቱ ቤተ ክርስቲያን ስትመሠረት ምን ያህል ሰዎች ነብሩ?

ሀ) ሁለት መቶ

ለ) መቶ ሃምሣ

ሐ) መቶ ሃያ

መ) አምስት ሺ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ምን አደረጉ?

ሀ) በልዩ ልዩ ቋንቋ የእግዚአብሔርን ክብር ገለጡ

ለ) ወንጌልን አስተማሩ

ሐ) ስለ እግዚአብሔር መንግሥት መሰከሩ

መ) መልሱ የለም

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሐዋርያው በቅዱስ ጴጥሮስ ስብከት ልባቸው የተነካ ______________ ሰዎች አምነው እና ተጠምቀው ክርስትናን ተቀበሉ፡፡

ሀ) ሁለት ሺህ

ለ) አምስት ሺህ

ሐ) አንድ ሺህ

መ) ሦስት ሺህ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለቅዱስ እስጢፋኖስ መመረጥ ምክንያቱ ምን ነበር?

ሀ) የክርስቲያኖች ቁጥር በየጊዜው እየበዛ ስለሄደ በመካከላቸው ፍቅር በመኖሩ፡፡

ለ) የክርስቲያኖች ቁጥር በመብዛቱ በአንድነቱ ሥራ ውስጥ ሥራውን ተግተው አክብረው የሚፈጽሙ ግብረ ገቦችና ሥራ የማይወዱ ሰነፎች በመገኘታቸ፡፡

ሐ) ምንም ምክንያት አልነበረም

መ) መልስ አልተሰጠም

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ደቀመዛሙርቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስቲያን የተባሉት የት ነው?

ሀ) ሶሪያ

ለ) አንጾኪያ

ሐ) በኢየሩሳሌም

መ) በሮም

8.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለክርስትና እመነት በዓለም መስፋፋት ምክንያቶቹ የትኞቹ ናቸው?

ሀ) በቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ምክንያት ያመኑት ወደየሀገሩ መበተን

ለ) በከርስቲያኖች የተደረገው ልዩ ልዩ ተአምራትና በከርስትናቸው ምክንያት ሰማዕትነት መቀበላቸው

ሐ) ሐዋርያት በሀገሩ ሁሉ ወንጊለን ማስተማራቸው

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

9.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስትናን ወደ ኢትዮጵያ ያመጣውን ጃንደረባ ያጠመቀ ሐዋርያ ማን ይባላል?

ሀ) ቅዱስ ቶማስ

ለ) ቅዱስ ዮሐንስ

ሐ) ቅዱስ ፊሊጵስ

መ) ቅዱስ ማቴዎስ