ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

KG - 5th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

4th - 5th Grade

10 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

5th - 6th Grade

10 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት  ተአምራት ምድብ ፩(1)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፩(1)

KG - 4th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

5th - 10th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

KG - 5th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 1

KG - 5th Grade

7 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

Assessment

Quiz

Religious Studies

KG - 5th Grade

Easy

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

“አባትህንና እናትህን አክብር” የሚለው ከአሥርቱ ትዕዛዛት መካከል ነው።

እውነት

ሀሰት

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ትዕዛዝ የመላእክት ትዕዛዝ ነው።

እውነት

ሀሰት

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እግዚአብሔርን ለማክበር አባትና እናታችንን ማክበር አለብን።

እውነት

ሀሰት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በዛሬው ትምህርት "አባትና እናትህን አክበር" የሚለው የእግዚአብሔር ህግ ወላጅ አባትና እናት ብቻ ማክበር ማለት ነው።

እውነት

ሀሰት

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አክብሮትን ለአባትና ለእናታችን ምን በማድረግ እንገልጻለን/እናሳያለን።

በመታዘዝ

እንደ አቅማችን ሥራ በማገዝ

ምክራቸውን በመስማት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ ድንግል ማርያምን ያከብር እና ይታዘዛትም ነበር፡፡

እውነት

ሀሰት

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ትህትና ለማስተማር ካደረጋቸው ነገሮች ውስጥ የትኞቹ ይገኛሉ?

የሐዋርያትን እግር ማጠብ።

በከብቶች በረት መወለድ።

በእለተ ዓርብ የመቱትን በመምታት።

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ይህ ስእል ምን ያስተምረናል?

እመቤታችን አምላክን ለመጽነስዋ ቅድስት ኤልሳቤጥ መጥታ እንድትጎበኛት ማድረግዋን።

እመቤታችን አምላክን ፀንሳ እያለች በትህትና ብዙ መንገድ ተጉዛ ቅድስት ኤልሳቤጥ ለመጎብኘት እንደሄደች።