የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

3rd - 4th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

3rd - 4th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (እድገት) ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (እድገት) ምድብ ፩(1)

KG - University

8 Qs

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ - ምድብ አንድ

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ - ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

አልዓዛር እና ባላጠጋው ሰው - ምድብ 2

አልዓዛር እና ባላጠጋው ሰው - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

KG - 5th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩(1)

2nd - 4th Grade

10 Qs

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

3rd - 12th Grade

8 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

4th - 5th Grade

10 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

Assessment

Quiz

Religious Studies

3rd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ስደት ማለት ምንድን ነው?

ሀገር ወይም ቦታ ትቶ መሔድ

የተወለዱበትን ቦታ መቀየር

ከኖሩበት ሀገር ወይም ቦታ መፈናቀል

መልሱ የለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሚከተሉት አንዱ ለስደት ምክንያት አይደለም

ረሀብ

ፖለቲካ

ጦርነት

መልሱ የለም

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ሰው የእግዚአብሔር ፈቃድ እና ሕግ ካለመጠበቅ የተነሳ ሊሰደድ ይችላል።

እውነት

ሐሰት/ውሸት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለእውነት ብሎ የሚደረግ ስደት ሥጋዊ ስደት ይባላል።

ሐሰት/ውሸት

እውነት

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ጋር የተሰደደው ወደ ___________ ነው።

እስራኤል

እንግሊዝ

አውሮፓ

አፍሪካ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰደደበት ምክንያት

የቅዱሳንን ስደት ለመባረክ

የአዳምን ከገነት መሰደድ ለመካስ

ሰው መሆኑን ለመግለጽ

መልሱ አልተሰጠም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ዮሴፍ ጌታችንን ከእናቱ ጋር ከግብጽ ወደ እስራኤል ሀገር እንዲመለስ የነገረው ማነው?

ንጉሥ ሔሮድስ

የጌታ መልአክ

ሰብአ ሰገል

መልስ የለም

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከስደት ከተመለስ በኋላ ምን ያደርግ ነበር?

እናቱን ያገለግል ነበር

ለእናቱ ይታዘዝ ነበር

ወደ ቤተ መቅደስ እየሔደ ይማር ነበር

ሁሉም መልስ ነው