የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

3rd - 4th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሙሴ ምድብ ፩(1)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሙሴ ምድብ ፩(1)

3rd - 4th Grade

11 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ አንድ

1st - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

2nd - 4th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምድብ አንድ

4th Grade

5 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

1st - 4th Grade

6 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

Assessment

Quiz

Religious Studies

3rd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ስደት ማለት ምንድን ነው?

ሀገር ወይም ቦታ ትቶ መሔድ

የተወለዱበትን ቦታ መቀየር

ከኖሩበት ሀገር ወይም ቦታ መፈናቀል

መልሱ የለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሚከተሉት አንዱ ለስደት ምክንያት አይደለም

ረሀብ

ፖለቲካ

ጦርነት

መልሱ የለም

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ሰው የእግዚአብሔር ፈቃድ እና ሕግ ካለመጠበቅ የተነሳ ሊሰደድ ይችላል።

እውነት

ሐሰት/ውሸት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለእውነት ብሎ የሚደረግ ስደት ሥጋዊ ስደት ይባላል።

ሐሰት/ውሸት

እውነት

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ጋር የተሰደደው ወደ ___________ ነው።

እስራኤል

እንግሊዝ

አውሮፓ

አፍሪካ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰደደበት ምክንያት

የቅዱሳንን ስደት ለመባረክ

የአዳምን ከገነት መሰደድ ለመካስ

ሰው መሆኑን ለመግለጽ

መልሱ አልተሰጠም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ዮሴፍ ጌታችንን ከእናቱ ጋር ከግብጽ ወደ እስራኤል ሀገር እንዲመለስ የነገረው ማነው?

ንጉሥ ሔሮድስ

የጌታ መልአክ

ሰብአ ሰገል

መልስ የለም

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከስደት ከተመለስ በኋላ ምን ያደርግ ነበር?

እናቱን ያገለግል ነበር

ለእናቱ ይታዘዝ ነበር

ወደ ቤተ መቅደስ እየሔደ ይማር ነበር

ሁሉም መልስ ነው

Discover more resources for Religious Studies