ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

3rd - 4th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - አባታችን ሆይ ትርጓሜ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - አባታችን ሆይ ትርጓሜ ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

4th - 5th Grade

10 Qs

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

አብርሃም ምድብ (፩ና፪)

3rd - 12th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ አንድ

2nd - 4th Grade

5 Qs

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 2

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ምድብ ፩

1st - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies, Other

3rd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ አርባ ቀኑ ለምን ቤተ መቅደስ ሄደ?

ሀ) በኦሪት የተጻፈውን ሕግ ሊፈጽም

ለ) በሕግ የተጻፈውን ሊሽር

ሐ) የአረጋዊውን ስምዖንን ተስፋ ለማሳየት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አረጋዊው ስምዖን ማን ነው?

ሀ) የጌታን ማዳን በተስፋ ሲተባበቅ የነበረ

ለ) ሕፃኑን በታቀፈ ጊዜ ዓይኖቹ የተገለጠለት ሰው

ሐ) ብሉይ ኪዳንን ከተረጎሙት ሰባ ሊቃውንት መካከል አንዱ ነው

መ) ዓይኖቼ ማዳኑን ዓይተዋልና ብሎ የተናገረ ነው

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሰባ ሊቃናት አረጋዊው ስምዖን እንዲተርጉም የደረሰው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?

ሀ) ትንቢተ ኤርሚያስ ፯፥፲፬

ለ) ትንቢተ ኢሳያስ ፯፥፲፬

ሐ) ትንቢተ ሕዝቄል ፯፥፲፬

መ) ትንቤተ ዳንኤል ፯፥፲፬

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ወዴት ተሰደደ?

ሀ) ወደ ግብጽ

ለ) ወደ እስራኤል

ሐ) ወደ ናዝሬት

መ) ሀ መልስ ነው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ካደረጋቸው ተአምራት

ሀ) ለእናቱ በልብሱ ውሃ ይቅርዳላት ነበር

ለ) በጭቃ ወፍ እየሠራ ያበር ነበር

ሐ) ከርሱ ጋር ሲጫወቱ የሞቱ ሕፃናት ብስማቸው እየጠራ በማስነሳት ለእናቶቻቸው ይሰጣቸው ነበር

መ) የተለያዩ ቀለሞች እየቀላቀለ እንደገናም እየለየ እንደቀድሞው ያደርግ ነበር