ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

5 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጸሎተ ሐሙስ - ምድብ ሁለት

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጸሎተ ሐሙስ - ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አምስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አምስት ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

4th - 5th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዘልማድ ወይም በሕግ ከምንኖርባቸው ክስተቶች የተለየ ቅጽፈታዊ ሆኖ እውንተኛ ድርጊት ምን ይባላል?

ሀ) ምትሀት

ለ) ተአምር

ሐ) ሐሰተኛ ረቂቅ መንፈስ

መ) ሁሉም መልስ ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ የነበረው ሠርግ ያደረገው ተአምር ለስንተኛ ጊዜ ነው፡፡

ሀ) ለሁለተኛ ጊዜ

ለ) ለሦስተኛ ጊዜ

ሐ) ለመዠመሪያ ጊዜ

መ) ለአምስተኛ ጊዜ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቡን ካስተማረ በኋላ አምስት ሺህ ሕዝብ ሴቶች እና ሕፃናትን ሳይጨምር ወንዶች ብቻ በልተው የተረፈው አሥራ ሁለት መሶብ ነበር፡፡ ነገር ግን በመጀመሪያ ስንት ዓሣ እና ስንት እንጀራ ነበር?

ሀ) አንድ ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ለ) ሦስት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ሐ) ሁለት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

መ) መልስ አልተሰጠም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረታት መካከል እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ተአምር የሚሠራ መሆኑን ያስረዱናል

ሀ) ሰማይ እና ምድር

ለ) ፀሐይ እና ጭረቃ

ሐ) አየራት እና ነፋሳት

መ) የሰው ልጅ አኗኗር

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በመንገድ ዳር ተቀምጦ ምጽዋት ሲለምን ከነበረው ከበርጤሜዎስ ምን እንማራለን?

ሀ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ አለመለመን

ለ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ መጮህን

ሐ) የጌታችንን ማዳን

መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው