የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

3rd - 5th Grade

6 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

1st - 3rd Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋየ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ አንድ

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋየ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ አንድ

KG - 5th Grade

7 Qs

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፩(1)

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጾመ ነቢያት ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - ጾመ ነቢያት ምድብ ፩

3rd - 4th Grade

5 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት  ምድብ ፪((2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፪((2)

5th - 11th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

1st - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

4th - 10th Grade

10 Qs

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

9 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

Assessment

Quiz

Religious Studies

3rd - 5th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የክርስትና ሃይማኖት በማን ተመሠረተች

ሀ) በሐርያት

ለ) በነቢያት

ሐ) በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

መቶ ሃያ ቤተሰብ የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው

ሀ) 12 ሐዋርያት፣ 36 አርድዕት፣ 72 ቅዱሳት አንስት

ለ) 36 ሐዋርያት፣ 72 አርድዕት፣ 12 ቅዱሳት አንስት

ሐ) 12 አርድዕት፣ 36 ቅዱስት አንስት፣ 72 ሐዋርያት

መ) 12 ሐዋርያት፣ 72 አርድዕት፣ 36 ቅዱሳት አንስት፣

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን (የጰንጠቆስጤ ወይም የጰራቅሊጦስ ዕለት) የመንፈስ ቅዱስ መውረዱ ለ _________________________መመሥረት ምክንያት ሆነ

ሀ) ክርስትና

ለ) ቤተ ክርስቲያን

ሐ) ሀ ብቻ መልስ ነው

መ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ምን አደረጉ

ሀ) ወንጌል አስተማሩ

ለ) የእግዚአብሔርን ክብር ገለጡ

ሐ) ምንም አላደረጉም

መ) ሀ እና መልስ ለ ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በቅዱስ ጴጥሮስ ስብከት ወዲያውኑ አምነው ተጠምቀው ክርስቲያን የሆኑት ስንት ናቸው?

ሀ) አንድ ሺህ

ለ) አራት ሺህ

ሐ) አምስት ሺህ

መ) መልስ አልተሰጠም

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ወስጥ ለከርስትና እምነት መስፋፋት ምክንያቶች ንቸው

ሀ) የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት

ለ) የክርስቲያኖች ሰማዕትነት መቀበል

ሐ) የሐዋርያት ትምህርት

መ) የታእምራት መኖር