ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

KG - 5th Grade

8 Qs

የሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋይ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ ሁለት

የሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋይ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ ሁለት

5th - 10th Grade

8 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት  ምድብ ፪((2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፪((2)

5th - 11th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

1st - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

4th - 10th Grade

10 Qs

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ ምድብ  ፪

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ ምድብ ፪

6th - 8th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

6th - 10th Grade

9 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 7th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲያርግ ያዩት ሐዋርያት ምን አደረጉ?

ሀ) አዘኑ

ለ) ሰገዱለት

ሐ) በደስታ ዘመሩ

መ) መልስ የለም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ እስከ ሚያርግ ድረስ በምድር ላይ ለስንት ቀን ቆዬ?

ሀ) ለዐሥር ቀን

ለ) ለሃምሣ ቀን

ሐ) ለሦስት ቀን

መ) መልሱ የለም

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ከትንሣኤው በኋላ ዐርባ ቀን እስኪሞላው ድረስ ምን አደረገ?

ሀ) ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት አስተማረ

ለ) ትምህርተ ኅቡሃትን አስተማረ

ሐ) መጽሐፈ ኪዳንን አስተማረ

መ) ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑን አሳያቸው

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ዐርባ ቀን ለምን መረጠ?

ሀ) መናፍቃን ዕርገቱን ምትሀት ነው ብለው እንዳያስቡ

ለ) በእውነት እንደተነሣ፣ በእውነትም እንደ ዐረገ ለማስረገጥ

ሐ) የእነ ቶምስን ጥርጥር ለማስወገድ

መ) ሁሉም መልስ ነው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት በዓይናቸው እየተመለከቱት በጥቂት በጥቂቱ ወይም ቀስ በቀስ ምድርን ለቆ ወደላይ ከፍ ከፍ ሲል እንዴት እያዩት ነበር?

ሀ) በመርቀቅ

ለ) በመራቅ

ሐ) በመጥፋት

መ) መልስ አልተሰጠም