ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን - ጸሎት ምድብ 2

6th - 12th Grade

8 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

5th - 6th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

7th - 12th Grade

8 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ክለሳ

ትምህርተ ሃይማኖት ክለሳ

6th - 8th Grade

9 Qs

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

KG - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

5th - 10th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 9th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

10 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

መታዘዝ ማለት ምን ማለት ነው?

ከራሳችን ፍቃድ ይልቅ የአምላካችን ፍቃድ የምናደርግበት ነው።

በቤተ ክርስቲያን አድርጉ የተባልነውን ማድረግ ማለት ነው።

ሕገ እግዚአብሔርን የምንፈጽምበት ነው።

የራሳችንን ፍቃድ የምናደርግበት ነው።

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጸሎት ማለት ምን ማለት ነው?

ለፈጣሪያችን የምናቀርበው ምስጋና ፣ልመና እና ምልጃ የምናቀርብበት ነው።

ጸሎት ማለት ለሰው ያምናቀርበው አቤቱታ ነው።

ከጓደኛችን ጋር ያምናደርጋው ውይይት ነው።

ሁሉም መልስ ይሆናል።

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለእግዚአብሔር በመታዘዛችን በህይወታችን ምን እናገኛለን?

እግዚአብሔር በበረከት ይጎበኘናል።

ኑሯችን ሰላማዊ ይሆናል።

የተስፋይቱን ምድር እንወርሳለን።

መልስ የለውም።

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ወላጆቻችንን መስማት ጥቅሙ ምንድነው?

የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መጠብቅ ነው።

ከወላጆቻችን ጋር ሰላማዊ ኑሮ ለመኖር ያስችለናል።

የተባረክን ልጆች አንድንሆን ያስችለናል።

መልስ የለውም።

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጸበል ጸዲቅ የምናደርገው ለማን ነው(ማንን ለመዘከር ነው)?

እግዚአብሔር ለመረጣቸው።

ለጓደኞቻችን በሕይወት እያሉ።

ለቤተሰቦቻችን በሕይወት እያሉ።

መልስ የለውም።

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዛሬው የመታዘዝ ትምህርታችን ምን ተማርን?

በመታዘዛችን የምናገኝው በረከት።

ለቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ማለት ምን ማለት እንደሆነ።

ለሕይወታችን መታዘዝ መሠረታዊ የሆነ ትምህርት መሆኑ።

መልስ የለውም።

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በአዲስ ኪዳን ለወላጆች መታዘዝ እንዳለብን ያስተማረ ማን ነው?

መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ።

ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ።

ኢየሱስ ክርስቶስ።

ሁሉም መልስ ናቸው።

Create a free account and access millions of resources

Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports
or continue with
Microsoft
Apple
Others
By signing up, you agree to our Terms of Service & Privacy Policy
Already have an account?