የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፪

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፪

4th - 5th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፩

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፩

3rd - 4th Grade

5 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩

KG - 5th Grade

5 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

4th - 5th Grade

12 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

4th - 5th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

KG - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፪

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፪

Assessment

Quiz

Religious Studies

4th - 5th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ፈሪሳውያን እና ጻፎች ጌታችን ላይ ያንጎራጎሩት ምን በማለት ነው?

ከኃጢአተኞች ጋር ይበላል በማለት

ኃጢአተኞችን ይቀበላል በማለት

በትምህርቱ ተደስተው

መልስ የለም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን በምሳሌ ያስተማረው ለምንድን ነው?

እርሱ ስለ ኃጢአተኞች የመጣ መሆኑን ለማሳየት

የጠፋውን ሊፈልግ የመጣ መሆኑን ሊነግራቸው

የፍቅር አምላክነቱን ለማስገንዘብ

ሁሉም መልሶች አይደሉም

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በጌታችን የምሳሌ ትምህርት መቶ በጎች የተባሉት ሰውና መላእክት ናቸው።

እውነት

ውሸት / ሐሰት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በሳጥናኤል የተተካው መቶኛው ነገድ ማን ይባላል።

የእንስሳት ነገድ

የአዕዋፍ ነገድ

የሰው ልጅ

ሁሉም መልስ ናቸው

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እኛ ማን ነን?

የሰው ልጆች ነን።

የእግዚአብሔር አባታችን ልጆች ነን።

እግዚአብሔር ከፍቅሩ የተነሳ የፈለገን በኋላም ያገኘን ነን

ሁሉም መልሶች ናቸው።

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

Media Image

ከዚህ ምስል ምን መማር አለብን?

የእግዚአብሔርን ፍቅር

የእግዚአብሔር ጠባቂነት

እኛ የእርሱ ፍጥረት/ ንብረት መሆናችንን

መልስ የለም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እኛ እንዳንጠፋ ከሚከተሉት አንዱን ማድረግ የለብንም።

የእግዚአብሔርን ቃል መስማት

ጸሎት መጸለይ

አባትና እናትን ያለመታዘዝ

ወደ ቤተ ክርስቲያን መሔድ